ኢትዮጵያዊያን በአዲሱ ዓመት ለሰላም ቅድሚያ ሰጥተው እንዲሠሩ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ
ኢትዮጵያዊያን በአዲሱ ዓመት ለሰላም፣ እርቅና ይቅርታ ቅድሚያ ሰጥተው እንዲሠሩ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የክርስትና ሃይማኖት ተቋማት አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የሃይማኖት አባቶቹ በመልዕክታቸው በአዲስ ዓመት ለራሳችን…
ኢትዮጵያዊያን በአዲሱ ዓመት ለሰላም ቅድሚያ ሰጥተው እንዲሠሩ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ
ኢትዮጵያዊያን በአዲሱ ዓመት ለሰላም፣ እርቅና ይቅርታ ቅድሚያ ሰጥተው እንዲሠሩ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የክርስትና ሃይማኖት ተቋማት አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የሃይማኖት አባቶቹ በመልዕክታቸው በአዲስ ዓመት ለራሳችን…
አሜሪካ ከአንድ ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ጉዳይ አውጥታው የነበረው ህግ እንዲቀጥል ወሰነች
በፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የተፈረመው ይህ ህግ በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ጦርነት እንዲቆም የሚጠይቅ ነው በህጉ መሰረት በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ጦርነት ላይ የሚሳተፉ አካላት ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ያዛል አሜሪካ ከአንድ ዓመት በፊት…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የመልካም ምኞት መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሳችሁ፣ አደረሰን! ዘመን አልፎ ዘመን ሊተካ፣ አሮጌ ምዕራፍ…
ቻይና በትንፋሽ የሚወሰድ የኮቪድ-19 ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቀደች
ቻይና በትንፋሽ የሚወሰደው የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቃድ ሰጥታለች፡፡ የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባቱ ካንሲኖ በተሰኘው የቻይና የመድሃኒት አምራች ኩባንያ የተመረተ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ክትባቱ በመርፌ ከሚሰጠው ክትባት ጋር ተመሳሳይ…
ለላቀ የሥነ-ጽሑፍ ሥራ ዕውቅና የሚሰጥበት የ”ሆሄ” የሥነ-ጽሑፍ ሽልማት ተካሄደ
ለላቀ የሥነ-ጽሑፍ ሥራ ዕውቅና የሚሰጥበት የ”ሆሄ” የሥነ-ጽሑፍ ሽልማት ለአራተኛ ጊዜ ተካሄደ። አራተኛው ሆሄ የሥነ-ጽሑፍ ሽልማት “ዳበራ! ለዕውቀት ጎታ!” በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ ነው የተካሄደው። የሆሄ የሥነ-ጽሑፍ…
ሊዝ ትረስ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ
የ47 ዓመቷ ሊዝ ትረስ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በንግስት ኤልዛቤት ተሾሙ። የጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰንን ከሥልጣን መልቀቅ ተከትሎ፥ እሳቸውን ለመተካት በወግ አጥባቂ ፓርቲው ውስጥ በተካሄደው የምርጫ ዘመቻ አብላጫ ድምጽ ያገኙት…
በመዲናዋ በጎርፍ አደጋ ልጆቻቸውን ላጡ ቤተሰቦች ባለ 2 መኝታ ቤትና 150 ሺህ ብር ተበረከተላቸው
በመዲናዋ አማኑኤል ሆስፒታል አካባቢ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ሁለት ልጆቻቸውን በሞት ላጡ ቤተሰቦች የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ባለ 2 መኝታ ቤትና የ150 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገላቸው፡፡ የክፍለ ከተማው ዋና ስራ…
ሩሲያ ወደ አውሮፓ የሚሄድውን የጋዝ ማስተላለፊያ መስመር እከፍታለሁ ያለችበትን ቀነ ገደብ ሰረዘች
በአውሮፓ የጋዝ ዋጋ በ400 በመቶ መጨመሩ በኢንዱስትሪዎች ላይ ጉዳት እያስከተለ ነው ሩሲያ በፈረንጆቹ መስከረም ሶስት ያቋረጠቻቸውን እና ወደ አውሮፓ ጋዝ የሚወስዱ ትላልቅ መስመሮችን ለመክፈት ያስቀመጠችውን ቀነ ገደብ መሰረዟን አስታውቃለች፡፡ ቀነ…
በድጋሚ ጦርነት መቀስቀሱን ተከትሎ የአሜሪካ ዲፕሎማት ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው አሜሪካ ግጭቱ ወታደራዊ መፍትሄ አይኖረውም ብላለች
በፌደራል መንግስት እና ህወሓት መካከል ያለው ጦርነት ለወራት ጋብ ካለ በኋላ በድጋሚ ተቀስቅሷል በኢትዮጵያ፤ በፌደራል መንግስት እና በህወሓት መካከል በድጋሚ ጦርነት ከተቀሰቀሰ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የአሜሪካ ፕሬዝደንት አማካሪ ወደ ኢትዮጵያ…
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት የዶክተር ቴድሮስን የሀሰት መረጃ የማሰራጨት ድርጊትን እንዲያስቆም ጠየቀች
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት ሥራ አስፈፃሚ ቦርድ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም ከተቋሙ ሰራተኞች ሥነ ምግባር በተፃረረ መንገድ ኢትዮጵያን በተመለከተ የሀሰት መረጃ የማሰራጨት ድርጊትን እንዲያስቆም በተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያን ቋሚ…
በዘር እና በሐይማኖት ስያሜ የሚጠሩ ክለቦች የስም ማሻሻያ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ተሰጠ
በዘር እና በሐይማኖት ስያሜ የሚጠሩ ክለቦች የስም ማሻሻያ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሳሰበ፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ስር የሚከናወኑ የ2015 የሊግ ውድድሮች የዝውውር ጊዜ የሚከፈትበት ቀን ይፋ ሆኗል፡፡
የተጀመረው የሰላም ሂደት እንዲቀጥል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጥሪ አቀረበ
የተጀመረው የሰላም ሂደት እንዲቀጥል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጥሪ አቀረበ፡፡ የጉባኤው የበላይ ጠባቂ አባቶች “የሰላም ቅድመ ሁኔታው ሰላም ብቻ ነው” በሚል መሪ ሃሳብ በወቅታዊ የሃገሪቱ ሁኔታ እና አዲስ ዓመትን ምክንያት…
በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ ከተማ በአንድ መጋዘን ላይ የእሳት አደጋ ተከሰተ
በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ልዩ ቦታው ቤተል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ መጋዘን ላይ ድንገተኛ የእሳት አደጋ መከሰቱን የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡…
“ህወሓት ወረራውን እያስፋፋ መጮኹን ቀጥሎበታል” – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አሸባሪው ህወሓት ወረራውን እያስፋፋ መጮኹን እንደቀጠለበት የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሰጠው መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ “ህወሓት ወረራውን እያስፋፋ መጮኹን ቀጥሎበታል” – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ህወሓት…
ሁመራ ከተማ በተረጋጋ ሁኔታ እንደሚገኝ ነዋሪዎች ገለፁ
ዶቼ ቬለ DW ዛሬ ቀን ላይ ያነጋገራቸው አንድ የከተማዋ ነዋሪ በህወሓት እና በኢትዮጵያ በመከላከያ ሰራዊት መካከል ዉጊያ ካገረሸ ወዲህ በአካባቢው በረከት እና ሸረሪና በሚባል ቦታ ጦርነት እየተካሄደ መሆኑን ገልፀዋል።እሳቸው የሚኖሩበት…
ሩሲያ ወደ መካከለኛው አውሮፓ ሀገራት ጋዝ መላክ አቋረጠች
ሩሲያ 40 የአውሮፓ ሀገራትን የጋዝ ፍላጎት አቅራቢ ሀገር ናት አሁን ላይ ወደ ጀርመን የሚገባው ነዳጅ ሙሉ ለሙሉ ቆሟል ሩሲያ ወደ አውሮፓ ጋዝ መላክ አቋረጠች። የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ከተጀመረ ስድስት ወራት…
አሸባሪው ህወሓት የሰላም አማራጮችን በመተው ወረራውን ወደ ሌሎች አካባቢዎች እያስፋፋ መሆኑን መንግስት ገለጸ
መንግሥት ለሰላም አማራጭ ዕድል ለመስጠት ሲል የሕዝብ ማዕበል አስነሥቶ ሕጻናትን፣ ወጣቶችንና አረጋውያንን ለመማገድ የመጣውን የሕወሓት ታጣቂ በምሥራቅ አማራ በኩል በጀግንነት ሲከላከል መቆየቱን አስታውቋል። ሕወሓት በምሥራቅ አማራ በኩል በቆቦና አካባቢው የከፈተው…
ከዩክሬን ለኢትዮጵያ የተላከው ስንዴ ጂቡቲ ገባ
በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አማካኝነት ለኢትዮጵያ ከዩክሬን የተገዛው እህል በዛሬው ዕለት ነሐሴ 24/ 2014 ዓ.ም. ጂቡቲ ገባ። ይህ የስንዴ ምርት ሩሲያ ዩክሬንን ከወረረች በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አፍሪካ የተላከ እህል መሆኑም…
2014 ሀገራችን የተፈተነችበት አመት ቢሆንም አንጸባራቂ ስኬቶችንም አስመዝግባበታለች – የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት
ነሐሴ 2014 ዓ.ም በፈተና የታጀቡ ቢሆንም አንጸባራቂ ስኬቶች መመዝገባቸውን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት በሰጠው መግለጫ የሽብር ቡድኖቹ ህወሓትና ሸኔ በርካታ መሰረተ ልማቶች ላይ ጥፋት ማድረሳቸውም ተነስቷል፡፡ በኢኮኖሚ…
የተባበሩት መንግስታት ከኢትዮጵያ ጀርባ ከአሸባሪው ህወሓት ጋር በቀጥታ በመደራደር የራሱን ሕጎች እየጣሰ መሆኑን ሾልኮ የወጣው መረጃ አመላከተ
የተባበሩት መንግሥት ከኢትዮጵያ ጀርባ ከአሸባሪው ህወሓት ጋር በቀጥታ በመደራደር የራሱን ሕጎች እየጣሰ መሆኑን መረጃዎች አመላከቱ። ዋና ጸሐፊው አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ባለፈው ሳምንት ከአሸባሪው የህወሓት ቡድን ሊቀመንበር ከሆነው ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ጋር አጠር…
የሲሚንቶ ግብይት መመሪያ ከወጣ በኋላ ምርቱ ገበያ ላይ አለመኖሩ ተገለጸ
የሲሚንቶ ምርቶችን ግብይት እና ስርጭት ስርዓት የሚደነግገው መመሪያ ከወጣ በኋላ በብዙ ከተሞች የሲሚንቶ ምርቶች አለመኖራቸውን አዲስ ማለዳ ከተጠቃሚዎች እና ከምርት አከፋፋዮች አረጋግጣለች። ይህ የሆነውም በመመሪያው የተላለፈው የሲሚንቶ ምርቶች ጊዜያዊ የመሸጫ…
ዋሺንግተን ታይዋንን ማስታጠቅ እንድታቆም ቻይና ጠየቀች
ዋሺንግተን ታይዋንን ማስታስጠቋን የምትቀጥል ከሆነ እርምጃ እወስዳለሁ ስትል ቻይና አስጠነቀቀች፡፡ የባይደንን አስተዳደር ዋሺንግተን 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር የሚገመት የመሣሪያ ሽያጭ ለታይዋን ለማቅረብ የሀገሪቷን ሕግ አውጪ አካል ለመጠየቅ ማቀዱን ፖሊቲኮ…
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ያገረሸው ግጭት በእጅጉ እንዳሳሰበው ገለጸ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትግራይ ኃይሎች እና በመንግሥት መካከል የተቀሰቀሰው ወታደራዊ ግጭት በእጅጉ እንዳሳሰበው ገለጸ። ኮሚሽኑ የግጭቱን ማገርሸት በተመለከተ ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው ሁሉም ተሳታፊ ኃይሎች ግጭት አቁመው ሰላማዊ…
ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ህወሓት ጦርነቱን እንዲያቆም ግፊት እንዲያደርግ በብራሰልስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጠየቀ
ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ህወሓት ጦርነቱን እንዲያቆም ግፊት እንዲያደርግ በአውሮፓ ሕብረት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ ጽሕፈት ቤትና የኢትዮጵያ ኤምባሲ በቤልጂየም ጠየቀ፡፡ ኤምባሲው በትዊተር ገጹ ባሰፈረው መልዕክት ፥ የኢትዮጵያ መንግስት ያለ ምንም ቅድመ…
አገልግሎቱ ወቅታዊ የደህንነት ሥጋቶችን የሚመክቱና ቀጣይ አደጋዎችን የሚያስቀሩ ክለሳዎች አካሄድኩ አለ
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በ2014 የበጀት ዓመት በሀገር ላይ ያጋጠሙን ወቅታዊ የደህንነት ሥጋቶችን በሚገባ የመከቱና ቀጣይ አደጋዎችን ማስቀረት የሚችሉ የተልዕኮ ክለሳዎችን መሠረት ያደረጉ ስምሪቶች ማካሄዱን አስታወቀ። ተቋሙ በህግ ማስከበሩ ሂደት፣በህልውና…
ዐቃቤ ህግ የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ምትኩ ካሳ ላይ ክስ መሰረተ
የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ምትኩ ካሳ እና ቤተሰቦቻቸው እንዲሁም ግብራበሮቹ ላይ የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ዐቃቤ ህግ በዛሬው እለት ክስ መስርቷል፡፡ ተከሳሾች 1ኛ አቶ ምትኩ ካሳ…
በየትኛውም አካባቢ የሚገኝ ትግረዋይ ወደ ጦርነት የገባው ህወሓት ወደ ሰላም ውይይት እንዲመለስ በሕብረት ጫና ሊፈጥር ይገባል – የመከላከያ ሚኒስትሩ
በየትኛውም አካባቢ የሚገኝ ትግረዋይ ወደ ጦርነት የገባው የህወሓት ቡድን ወደ ሰላም ውይይት እንዲመለስ ከማናኛውም ግዜ በላይ በሕብረት ጫና እንዲፈጥር የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አብረሃም በላይ ጥሪ አቀረቡ። ሚኒስትሩ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ…
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ እንደ ዐባይ ግዝፈቱን ያሳየበት የምረቃ በዓል፡፡ ስለ ክብር ዶክትሬቱ ተደስተናል።
ዛሬ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ስድስት አሥርት ዓመታት ዕድሜን ያስቆጠረ ተቋም ነው፡፡ ዛሬ ተማሪዎቹን በድምቀትም አስመርቋል፡፡ አንጋፋ ከሚባሉት የሀገራችን ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ የኾነው ባህር ዳር ራሱን ከዐባይ ያቆራኘ፤ እንደ ወንዙ ሀገር አቋርጦ…
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለብጹዕ አቡነ ኤርምያስ እና ለኮማንደር አትሌት ደራርቱ የክብር ዶክትሬት ሰጠ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለብጹዕ አቡነ ኤርምያስ እና ለኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ የክብር ዶክትሬት ሰጠ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለብጹዕ አቡነ ኤርምያስ የክብር ዶክትሬቱን የሰጣቸው÷ በሃይማኖት አባትነታቸው የተማሩትንና ያስተማሩትን በተግባር እየኖሩ ያሉ እንዲሁም ሰውን…
ብሪታኒያ ህወሓት በመቀሌ በሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም መጋዘን ላይ የፈፀመው ዝርፊያ ተቀባይነት የለውም አለች
ህወሓት በመቀሌ በሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም መጋዘን ላይ የፈፀመው ዝርፊያ ተቀባይነት የለውም ስትል ብሪታኒያ ገለፀች። የዓለም ምግብ ፕሮግራም የህወሓት ታጣቂዎች መቀሌ ወደሚገኘው መጋዘኑ በሀይል በመግባት 570 ሺህ ሊትር ነዳጅ የያዙ…
ምርጫ ቦርድ ‘ኢሠፓ’ በሚል ስም የቀረበውን የፓርቲ ምዝገባ ጥያቄ ውድቅ አደረገ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ “የኢትዮጵያ ሠርቶ አደሮች ፓርቲ (ኢሠፓ)” በሚል ስያሜ የቀረበውን የአገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ ምዝገባ ጥያቄን ውድቅ አደረገ። ከ30 ዓመት በፊት የኢትዮጵያ ብቸኛው ገዢ ፓርቲ የነበረው ኢሠፓ፣ ሕገወጥ…
ትዊተር “የደኅንነት ሥጋት” እንዳለበት የኩባንያው የቀድሞ የሥራ ሃላፊ ገለጹ
ትዊተር “የደኅንነት ሥጋት” እንዳለበት አንድ የኩባንያው የቀድሞ የደኅንነት ክፍል ኃላፊ ማጋለጣቸው ተሰምቷል፡፡ የቀድሞው የደኅንነት ክፍል ኃላፊ በሰጡት የምሥክርነት ቃል ኩባንያው ለተጠቃሚዎቹ እና ለአሜሪካ የደኅንነት ተቆጣጣሪዎች የደኅንነት ክፍተት እንደሌለበት በማስመሰል ራሱን…
አሸባሪው ህወሓት የሰላም አማራጮችን በመተው ዛሬ ንጋት ላይ ጥቃት መፈጸሙን መንግስት ገለፀ
የሽብር ቡድኑ ህወሓት ከመንግስት በኩል የቀረቡለትን በርካታ የሰላም አማራጮች ወደጎን በመተው ተኩስ መክፈቱን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ መንግስት ተገዶ የገባበትን የሰሜኑን ጦርነት በሰላም ለመቋጨት…
ተመድ፤ በኢትዮጵያ የህጻናት ግድያ ጉዳይን ሊመረምር ነው
ተመድ በዩክሬን እና ሞዛምቢክ ተመሳሳይ ምርመራዎችን እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡ በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ ዓመት 2021 ባጋጠሙ ግጭቶች 2515 ህጻናት ተገድለዋል ያሉት የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ 5 ሺ 555 ህጻናት መጎዳታቸውን ተናግረዋል፡፡ ህጻናት…